ያዕቆብ (የኢየሱስ ወንድም)
ያዕቆብ የማርያምና የዮሴፍ ልጅ ሲሆን፣ ከኢየሱስ ግማሽ ወንድሞች አንዱ ነበር።
- ኢየሱስ በዚህ ምድር በነበረ ጊዜ እርሱ መሲሕ መሆኑን ያዕቆብና ወንድሞቹ አላመኑም ነበር።
- ኢየሱስ ከሞት ከተነሣ በኋላ ግን ያዕቆብ በእርሱ አምኗል፤ በኢየሩሳሌም የነበረችው ቤተ ክርስቲያንም መሪ ሆኗል።
- ያዕቆብ በሌሎች አገሮች ለነበሩ ክርስቲያኖች መልእክት ጽፎአል። መልእክቱም፣ “የያዕቆብ መልእክት” ተብሎ ይታወቃል።