am_tw/bible/names/hivite.md

636 B

ኤዊያውያን

ምድሪቱን እንዲወርሱ ኢያሱ እስራኤላውያንን እየመራ በወሰደ ጊዜ ኤዊያውያን በከነዓን ምድር ከነበሩ ሰባት ዋና ዋና ሕዝቦች አንዱ ነበሩ።

  • ኤዊያውያን ከኖኅ ልጅ ከካም የተገኙ ናቸው።
  • እነርሱን ድል አድርጎ ከመያዝ ይልቅ እስራኤላውያን በስሕተት ከኤዊያውያን ጋር ኪዳን አደረጉ።
  • ኤዊያዊው ሴኬም የያዕቆብ ልጅ ዲናን ደፈረ፤ ይህን ለመበቀል ወንድሞቹ ብዙ ኤዊያውያንን ገደሉ።