979 B
979 B
ግሪክ
አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን ግሪክ የሮም መንግሥት ግዛት ውስጥ ያለች አገር ነበረች።
- እንደ አሁኗ ዘመን ግሪክ ሁሉ ከሜዲትራንያን ባሕር፣ ከኤጅያንና ሎንያን ባሕር ጋር በሚዋሰን በአብዛኛው በውሃ በተከበበ መሬት ላይ ትገኝ ነበር።
- በመጀመሪያው መቶኛ ዓመት ግሪክ ውስጥ ብዙ ቤተ ክርስቲያኖች ተመሥርተው ነበር፤ ከእነዚህም መሐል ሐዋርያው ጳውሎስ በቆሮንቶስ ከተሞች፣ በተሰሎንቄና በፊልጵስዩስ የመሠረታቸው ቤተ ክርስቲያኖች ይገኛሉ።
- ከግሪክ አገር የተገኙ ሰዎች ግሪካውያን ይባላሉ። በሮም ግዛት ውስጥ ጥቂት ግዛት ውስጥ ጥቂት አይሁዶችን ጨምሮ ግሪክኛ የሚናገሩ ሌሎች ብዙ ሰዎች ነበሩ።