am_tw/bible/names/ekron.md

671 B

አቃሮን

አቃሮን የፍልስጥኤማውያን ዋነኛ ከተማ ሲሆን የሚገኘው ከሜድትራንያን ባሕር ዘጠኝ ማይል ገባ ብሎ ያለ ቦታ ላይ ነበር።

  • ቤል ዜቡል የተባለ ጣዖት ቤተ መቅደስ የሚገኘው አቃሮን ነበር።
  • አንድ ጊዜ ፍልስጥኤማውያን የቃል ኪዳኑን ታቦት ማርከው ወደ አቅሮን ወስደውት ነበር።
  • በዚህ ምክንያት እግዚአብሔር በአቃሮን የነበሩ ብዙ ሰዎች በበሽታ ሞቱ፣ ስለዚህም ፍልስጥኤማውያን ታቦቱን ወደ እስራኤል መለሱት።