am_tw/bible/names/cyrene.md

536 B

ቀሬና

ቀሬና ከአፍሪካ ሰሜናዊ ባሕር ዳርቻ ሜዲትራንያን ባሕር ላይ ከቀርጤስ ደሴት ደቡብ ትገኝ የነበረች የግሪክ ከተማ ናት።

  • በአዲስ ኪዳን ዘመን አይሁዶችም ሁ ክርስቲያኖች በቀሬና ይኖሩ ነበር።
  • ቀሬና መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይበልጥ የምትታወቀው ኢየሱስ መስቀሉን እንዲሸከም የረዳው ስምዖን የተባለው ሰው አገር በመሆንዋ ነው።