am_tw/bible/names/cana.md

732 B

ቃና

ቃና ናዝሬት በስተ ሰሜን ዘጠኝ ማይሎች ያህል ርቃ የምትገኝ ገሊላ አውራጃ ውስጥ ያለች መንደር ወይም ከተማ ነበረች።

  • ቃና ከአሥራ ሁለቱ ደቀ መዛሙርት የነበረው የናትናኤል ትውልድ ቦታ ነበረች።
  • ኢየሱስ በቃና ሰርግ ላይ ተገኝቷል፤ ውሃውን ወደ ወይን ጠጅ በመለወጥ የመጀመሪያ ተአምሩን ያደረገው እዚያ ነበር።
  • ከዛ በኋላ አንድ ጊዜ ላይ ኢየሱስ ወደ ቃና ተመልሶ ሰመጣ ልጁን እንዲፈውስለት የጠየቀውን ከቅፍርናሆም የመጣ አንድ ሹም ጋር ተገናኘ።