am_tw/bible/names/beelzebul.md

668 B

ብዔልዜቡል

ብዔልዜቡል የአጋንንት አለቃ ሲሆን፥ የሰይጣን ወይም የድያብሎስ ሌላ ስም ነው

  • አንዳንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ቅጂዎች ብዔልዜቡልን ቡዓልዜቡብ ይሉታል
  • ቃል በቃል “የዝንቦች አምላክ” ማለት ሲሆን፥ “የአጋንንት አለቃ” የሚል ትርጉም አለው
  • ይህ ቃል ስም እንደመሆኑ መጠን፥ እንደስም መተርጎም አለበት
  • ስለማን እየተናገር እንደሆነ ግልጽ ለማድረግ፥ “ብዔልዜቡል ድያብሎስ” በማለት መተርጎም ይቻላል