9 lines
876 B
Markdown
9 lines
876 B
Markdown
# አቂላ
|
|
|
|
አቂላ ከጥኩር በቀር ደቡባዊ ባሕር ዳርቻ ከነበረው ጻንጦስ አውራጃ የነበረ አየሁዳዊ ነበር፤
|
|
|
|
* አቂላና ጽርስቅላ ለተወሰነ ጊዜ በሮም ጣልያን ኖሩ፤ በሖላ ግን ሮማዊው ንጉስ ቀላውዲውስ አይሁድ ሁሉ ከሮም እንዲወጡ አስገደደ።
|
|
* አቂላና ጽርስቅላ ወደ ቆሮንቶስ ከመጡ በሖላ ከሐዋርያው ጻውሎስ ጋር ተገናኙ።
|
|
* እንደ ጻውሎስ ሁሉ እነርሱም ድንዅን ይሰፉ ነበር።በሐዋሪያዊ ተልኮውም ይረዱት ነበር፤
|
|
* አቂላና ጽርስቅላ እየሱስን በተመለከተ እውነቱን ለአማኞች አስተማሩ፤ከእነዚህ አማኞች አንዱ አጽሎስ የሚሉት ስጦታ ያለው መምህር ነበር፤
|