950 B
950 B
ስእለት
ስእለት አንድ ሰው ለእግዚአብሔር የሚገባው ቃል ነው። እግዚአብሔርን ልዩ በሆነ ሁኔታ ለማክበር ወይም ም ያህል ለእርሱ የተሰጠ መሆኑን ለማሳየት አንድ ሰው አንድ ነገር እንደሚያደርግ ለእግዚአብሔር ቃል ይገባል።
- አንድ ሰው ስእለት ካደረገ ያንን የመፈጸም ግዴታ አለበት።
- ስእለቱን ካልፈጸመ እግዚአብሔር ያንን ሰው እንደሚቀጣ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል።
- አንዳንዴ ሰው ባድረገው ስእለት መሠረት እንደጠበቀው ወይም የሚያስፈልገውን እንዲያሟላላት እግዚአብሔርን ይለምናል።
- ይሁን እንጂ አንድ ሰው ስእለት በማድረግ የጠየቀውን ሁሉ እግዚአብሔር የማሟላት ግዴታ የለበትም።