1.4 KiB
1.4 KiB
ኅጢአት፣ ኅጥእ፣ ኅጢአተኛ፣ ኅጢአት ማድረግ
“ኅጢአት” የሚለው ቃል ከእግዚአብሔር ፈቃድ ጋር የሚደረግ ተግባርን፣ ሐሳብንና ቃልን ያመለክታል። እግዚአብሔር ያዘዘውን አለማድረግም ኅጢአት ነው
- ኅጢአት ሌሎች ሰዎች ባያውቁ እንኳ ማንኛውንም እና የምናደርገውን ለእግዚአብሔር የማይገዛና እርሱን ደስ የሚያሰኝ ነገር ሁሉ ይጨምራል
- ለእግዚአብሔር ፈቃድ የማይገዛ ሐሳብና ተግባር ሁሉ፣ “ኅጢእ” ነው
- አዳም ኅጢአት በመድረጉ የሰው ልጆች ሁሉ እነርሱን ከሚቆጣጠር ኅጥእ ዝንባሌ ጋር ተወልደዋል
- “ኅጢአተኛ” ኅጢአት የሚያደርግ ሰው ነው፤ ሰዎች ሁሉ ኅጢአተኞች ናቸው
- አንዳንዴ ፈሪሳዊያንን የመሳሰሉ የሃይማኖት ሰዎች ሕጉንና እነርሱ መጠበቅ አለባቸው የሚሉትን ነገር የማይጠብቁ ሰዎች ለማመልከት “ኅጢአተኛ” በተሰኘው ቃል ይጠቀማሉ
- ከሌሎች የከፋ ኅጢአተኞች የሆኑ ሰዎችን ለማመልከት፣ “ኅጢአተኞች” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ ውሏል። ለምሳሌ፣ ቀረጥ ሰብሳቢዎችና አመንዝራዎች፣ በዚህ ቃል ተጠርተዋል