873 B
873 B
ሰይጣን፣ ዲያብሎስ፣ ክፉው
ዲያብሎስ እግዚአብሔር የፈጠረው መንፈሳዊ አካል ነበር፤ በእግዚአብሔር መማመፁ የእግዚአብሔር ጠላት ሆነ። ዲያብሎስ፣ “ሰይጣን” እና፣ “ክፉው” ተብሎ ይጠራል
- የእግዚአብሔርን ቦታ ለመውሰድና እንደ እግዚአብሔር መመለክ በመፈለጉ ዲያብሎስ እግዚአብሔርንና እርሱ የፈጠረውን ሁሉ ይጠላል
- ሰይጣን በእግዚአብሔር እንዲያምፁ ሰዎችን ይፈታተናል
- ሕዝቡን ከሰይጣን ቁጥጥር ለማዳን እግዚአብሔር ልጁ ኢየሱስን ላከ
- “ሰይጣን” – “ጠላት” ወይም፣ “ባላጋራ” ማለት ነው
- “ዲያብሎስ” – “ከሳሽ” ማለት ነው