am_tw/bible/kt/saint.md

737 B
Raw Permalink Blame History

ቅዱሳን

ቃል በቃል ሲወሰድ፣ “ቅዱሳን” “ቅዱስ የሆኑ ሰዎች” ማለት ሲሆን፣ በኢየሱስ ያመኑ ወገኖችን የመለክታል

  • ቆየት ብሎ በቤተክርስቲያን ታሪክ በመልካም ሥራቸው ለታወቁ ሰዎች፣ “ቅዱሳን” የሚል መጠሪያ ይሰጣቸው ጀመር፤ አዲስ ኪዳን ውስጥ ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለው በዚህ መልኩ አይደለም
  • በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች ቅዱሳን የሆኑት እነርሱ ካደረጉት የተነሣ ሳይሆን፣ በኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ሥራ በማመናቸው ነው። ቅዱሳን ያደረጋቸው እርሱ ነው