am_tw/bible/kt/sadducee.md

933 B

ሰዱቃውያን

ሰዱቃውያን ፖለቲካዊ ተሳትፎ ያላቸው የአይሁድ ካህናት ነበሩ፤ ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም ባገለገለ ዘመን የነበረውን የሮም አገዛዝ ይደግፉ ነበር። በሙታን ትንሣኤ አያምኑም

  • ሰዱቃውያን እንደ የካህናት አለቆችና ሊቀ ካህናቱ ሀብታም የመሆንና ከፍ ያለ የመሪነት ቦታ የመያዝ ፍላጎት ነበራቸው
  • የሰዱቃውያን ተግባሮች የቤተ መቅደሱን ሕንፃ መንከባከብና መሥዋዕት ማቅረብንም ያካትታል
  • ሰዱቃውያንና ፈሪሳውያን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲሰቀል በማድረግ ከፍ ያለ ድርሻ ነበራቸው
  • ራስ ወዳድና ግብዝ በመሆናቸው ኢየሱስ እነዚህ ሁለት የሃይማኖት ቡድኖችን ነቅፏል