781 B
781 B
መማልጃ፣ ምልጃ
“መማለጃ” እና፣ “ምልጃ” በሌሎች ስፍራ ሆኖ ስለ እነርሱ መለመን ወይም መጸለይን ያመለክታል። መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ይህ ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ስለሌሎች ከመጸለይ ጋር ነው።
- “ለ----መማለድ” እና ለ---መጸለይ” የተሰኙ ገለጻዎች ሌሎች እንዲጠቀሙ እግዚአብሔርን መለመን ማለት ነው።
- መንፈስ ቅዱስ ለእኛ እንደሚማልድ ወይም እንደሚጸልይ መጽሐር ቅዱስ ያስተምራል።
- አንድ ሰው ሥልጣን ላይ ላሉ ሰዎች ሲማልድ እነርሱን በተመለከተ ለእግዚአብሔር ልመና ማቅረቡ ነው።