7 lines
603 B
Markdown
7 lines
603 B
Markdown
|
# ሚጽጳ
|
||
|
|
||
|
ብሉይ ኪዳን ውስጥ ሚጽጳ ተብለው የተጠሩ ጥቂት ቦታዎች አሉ። ትርጕሙ፣ “መመልከቻ ቦታ” ወይም፣ “ቅጥር መጠበቂያ” ማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
* ሳኦል ዳዊትን ባሳደደው ጊዜ ሚጽጳ ከነበረው የወላጆቹ ቤት ወደ ሞዓብ ንጉሥ ሸሽቶ በዚያ ጥገኝነት ጠየቀ።
|
||
|
* ሚጽጳ የሚባለው ሌላው ቦታ በይሁዳና በእስራኤል መንግሥታት መካከል ድንበር ላይ የነበረው ነው። ዋና የወታደር ማዕከል ነበር።
|