7 lines
552 B
Markdown
7 lines
552 B
Markdown
|
# የእግዚአብሔር ሰው
|
||
|
|
||
|
የእግዚአብሔር ሰው የተሰኘው ፈሊጣዊ አነጋገር የያህዌ ነቢይ በአክብሮት የሚጠራበት ቃል ነው።
|
||
|
|
||
|
* ብዙዎቹ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በዚህ የክብር መጠሪያ ተጠርተዋል።
|
||
|
* ይህ ሐረግ፣ “የእግዚአብሔር የሆነ ሰው” ወይም፣ “እግዚአብሔር የመረጠው ሰው” ወይም፣ “እግዚአብሔርን የሚያገለግል ሰው” ተብሎ መተርጎም ይችላል።
|