9 lines
1.0 KiB
Markdown
9 lines
1.0 KiB
Markdown
|
# መሸፈኛ
|
||
|
|
||
|
“መሸፈኛ” ብዙውን ጊዜ የሚያመለክተው ራስን ለመሸፈን የሚያገለግለውን በጣም ስስ ልብስ ሲሆን፣ ራስና ፊት እንዳይታይ ይከልላል።
|
||
|
|
||
|
* ያህዌ ፊት ከነበረ በኋላ እስራኤል የፊቱን ብርሃን እንዳያዩ ለመጋረድ ሙሴ ፊቱን በመሸፈኛ ሸፍኖ ነበር።
|
||
|
* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ሴቶች ሕዝብ ባለበት ወይም ወንዶች ባሉበት ቦታ ሲሆኑ ራሳቸውንና ፊታቸውን ይሸፍኑ ነበር።
|
||
|
* “ሸፈነ” የሚለው ግሥ አንድን ነገር እንዳይታይ አደረገ ማለት ነው።
|
||
|
* አንዳንድ ትርጕሞች ቅድስተ ቅዱሳን መግቢያ ላይ ያለውን ግዙፍ መጋረጃ፣ “መሸፈኛ” ብለውታል። ይሁን እንጂ፣ እዚህ ላይ የሚያመለክተው በጣም ከባድ፣ ወፍራምና ግዙፍ ጨርቅ በመሆኑ፣ “መጋረጃ” የሚለው ቃል የበለጠ ትክክል ነው።
|