am_tw/bible/other/ungodly.md

8 lines
674 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ጽድቅ የሌለበት፣ ኀጥእ
“ጽድቅ የሌለበት” ኀጢአተኛና ምግባረ ምልሹ ማለት ሲሆን፣ “ኀጥእ” ኀጢአት ማድረግን ወይም፣ ኀጢአተኛ መሆንን ያመለክታል።
* እነዚህ ቃሎች በተለይ የሚያመለክት በእግዚአብሔር ትምህርትና ሕጎች ላይ እያመፁ መኖርን ነው።
* ጽድቅ የሌላቸው ሰዎች በሐሳባቸውም ሆነ በተግባራቸው ዐመፀኞች ናቸው።
* አንዳንዴ፣ “ኀጥእ” የሚለው ቃል በተለይ የሚያመለክተው በኢየሱስ የማያምኑ ሰዎችን ነው።