10 lines
1.1 KiB
Markdown
10 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# የበጎ ፈቃድ ስጦታ
|
||
|
|
||
|
የፈቃደኝነት መሥዋዕት ማለትበሙሴ ሕግ ያልተጠየቀ የመሥዋዕት አይነት ነው።
|
||
|
የበጎ ፈቃድ ስጦታ ማለት የአይሁድ ሕግ ከሚጠይቀው መሥዋዕት የበለጠ ወይም ያለፈ መሥዋዕት ማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
* በበጎ ፈቃድ የሚቀርበው መሥዋዕት እንስሳ ከሆነ፣ ነጻ ስጦታ በመሆኑ መጠነኛ ጉድለት ቢኖረው እንኳ ይፈቀዳል።
|
||
|
* የበዓሉ አንድ አካል በመሆኑ እስራኤላውያን ሁሉ በበጎ ፈቃድ መሥዋዕት የቀረበውን እንስሳ ይበላሉ።
|
||
|
* መጽሐፍ ዕዝራ እንደ ገና ቤተ መቅደሱን እንደ ገና ለመሥራት መሰጠት የተጀመረ የተለየ ዓይነት የበጎ ፈቃድ ስጦታ ይናገራል። ይህም የወርቅና የብር ሳንቲሞችንና የካህናት ልብሶችንም ይጨምራል።
|
||
|
* የበጎ ፈቃድ ስጦታ መትረፍረፍንና የተዋጣ መከር የማግኘት ጊዜን ስለሚያመለክት ለእስራኤላውያን የደስታ ጊዜ ነበር።
|