9 lines
1.1 KiB
Markdown
9 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# መወሰን፣ ፍጻሜ
|
||
|
|
||
|
“መወሰን” የሚለው ቃል ወደ ፊት ሰዎች ላይ የሚደርሰውን ያመለክታል። አንድ ሰው አንዳች ነገር እንዲያደርግ፣ “ተወስኖ” ከሆነ ያ ሰው ወደ ፊት የሚያደርገውን እግዚአብሔር ወስኖታል ማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
* እግዚአብሔር አንድን ሕዝብ ለጥፋት፣ ከወሰኑ ከኃጢአቱ የተነሣ እግዚአብሔር ያንን ሕዝብ ለመቅጣት ወስኖአል ወይም መርጦአል ማለት ነው።
|
||
|
* ይሁዳ፣ ለጥፋት፣ “ተወስኖአል” ሲባል ከዐመጻው የተነሣ ይሁዳ እንደጠፋ በእግዚአብሔር ተወስኖአል ማለት ነው።
|
||
|
* በመንግሥተ ሰማይም ይሁን በገሃነም እያንዳንዱ ሰው የመጨረሻና ዘላለማዊ ፍጻሜ እንዲኖረው ተወስኖአል።
|
||
|
* የመጽሐፈ መክብብ ጸሐፊ የሰው ሁሉ ፍጻሜ አንድ ዐይነት ነው ሲል የኋላ ኋላ ሰዎች ሁሉ ይሞታሉ ማለቱ ነው።
|