8 lines
621 B
Markdown
8 lines
621 B
Markdown
|
# ቶማስ
|
||
|
|
||
|
ቶማስ ደቀ መዛሙርቱ እንዲሆኑ ኢየሱስ ከመረጣቸው ሰዎች አንዱ ነበር (ሐዋርያት ተብለዋል)።
|
||
|
|
||
|
* የቶማስ ሌላው ስም ዳዲሞስ ሲሆን፣ ትርጕሙ፣ “መንታ” ማለት ነው።
|
||
|
* ቶማስ የኢየሱስን ቁስል በዓይኑ ካላየና በእጁም ካልዳሰሰ ከሞት መነሣቱን እንደማያምን በመናገሩ ይታወቃል።
|
||
|
* ወደ አብ የሚያደርሰውን መንገድ እንዴት ማወቅ እንደሚቻል እንዲነግረው ኢየሱስን የጠየቀ ቶማስ ነበር።
|