7 lines
445 B
Markdown
7 lines
445 B
Markdown
|
# ናሆም
|
||
|
|
||
|
ናሆም ክፉው ንጉሥ ምናሴ እየገዛ በነበረበት ዘመን ያገለገለ የእግዚአብሔር ነቢይ ነበር።
|
||
|
|
||
|
* ናሆም ከኤልቆሺ ከተማ ሲሆን፣ ይህች ቦታ ከኢየሩሳሌም በግምት 20 ማይሎች ትርቃለች።
|
||
|
* ትንቢተ ናሆም የአሦር ከተማ የነንዌን መደምሰስ በተመለከተ የተነገሩ ትንቢቶች ይዞአል።
|