am_tw/bible/names/kedesh.md

7 lines
477 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ቃዴስ
ቃዴስ ወደ ምድር ከነዓን በገቡ ጊዜ እስራኤላውያን የወሰዷት ከነዓናዊ ከተማ ነበረች።
* ቃዴስ ትገኝ የነበረው ከእስራኤል ክፍል ሰሜናዊ ክፍል ሲሆን. ለንፍታሌም ነገድ ተሰጥታ ነበር።
* ቃዴስ መጠጊያ ከተማ የተለየች ነበረች፣ ሌዋውያን ካህናት ይኖሩበት ከነበሩ ከተሞችም አንዷ ነበረች።