7 lines
579 B
Markdown
7 lines
579 B
Markdown
|
# ጌቴሴማኒ
|
||
|
|
||
|
ጌቴሴማኒ ከኢየሩሳሌም በስተ ምሥራቅ ከቄድሮን ሸለቆ ማዶ፣ ደብረ ዘይት ተራራ አጠገብ ያለ የወይራ ዛፎች የነበሩበት አትክልት ቦታ ነው።
|
||
|
|
||
|
* የጌቴሴማኒ አትክልት ቦታ ኢየሱስና ተከታዮቹ ከሕዝቡ ርቀው ብቻቸውን ለመሆንና ለማረፍ የሚሄዱበት ቦታ ነበር።
|
||
|
* በይሁዳ አማካይነት ተላልፎ ከመስጠቱና ከመያዙ በፊት ኢየሱስ በጸሎት የቃተተው እዚያ ነበር።
|