በባህሩ ላይ የቆሙት የሙሴንና የበጉን መዝሙር ይዘምሩ ነበር [15:3]
የእግዚአብሔር መንገድ ጽድቅና እውነተኛ እንደሆነ ተገልጧል [15:3]
ሕዝቦች ሁሉ ይመጡና ለእግዚአብሔር ይሰግዳሉ [15:4]