12 lines
793 B
Markdown
12 lines
793 B
Markdown
# ከዚያ አብራም እንዲያቀርብ በተነገረው እንስሳት ላይ ምን አደረገ?
|
|
|
|
አብራም እንስሳቱን አርዶ ለሁለት በመክፈል አንደኛውን በሌላኛው ፊት በትይዩ አስቀመጣቸው
|
|
|
|
# ፀሐይ በጠለቀች ጊዜ አብራም ምን ሆነ?
|
|
|
|
ፀሐይ በጠለቀች ጊዜ አብራም አንቀላፋ፣ ድንጋጤና ታላቅ ጨለማም ወደቀበት
|
|
|
|
# እግዚአብሔር አምላክ የተናገረው የአብራም ዘሮች ለምን ያህል ጊዜ ባሪያዎች እንደሚሆኑና እንደሚጨቆኑ ነበር?
|
|
|
|
ዘሮቹ ለአራት መቶ አመታት ባሪያዎች እንደሚሆኑና እንደሚጨቆኑ እግዚአብሔር አምላክ ለአብራም ነገረው
|