ናቡቴ የወይን ቦታውን ከአባቶቹ የወረሰው ስለነበረ ለአክዓብ ለመስጠት እምቢ አለ
አክዓብ ተናዶና ተቆጥቶ ወደ መኝታው ሄደ፣ ምንም ዓይነት ምግብ ለመብላት ፈቃደኛ አልሆነም