am_tq/zec/09/11.md

563 B

ያህዌ በቀይ ባህር ለእሥራኤል ምን አደረገ ብሎ ህዝቡ ተናገሩ?

በደረቅ ምድር እንዲሻገሩ ባህሩን ከፈለው ከዚያም በሚያሳድዱአቸው ላይ ባህሩን መለሰው። [9:11]

ያህዌ እሥራኤላውያን በምን አይነት ሌሎች መንገዶች ተንከባከባቸው አሉ?

ያህዌ በቀን በደመና ዓምድ፥ በሌሊት ደግሞ በእሳት ዓምድ መራቸው በሲና ተራራ ላይ ደግሞ ትዕዛዛቶቹን ሰጣቸው። [9:12]