የእግዚአብሔር ጸጋ የሚያድነው ሰዎችን ሁሉ ነው
የእግዚአብሔር ጸጋ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞች እንድንክድ ያስተምረናል
አማኞች የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ ይጠባበቃሉ