ጳውሎስ ወደ እስፓኒያ ለመሄድ አቅዷል፥ የህም ወደ ሮሜ እንዲመጣ ያደርገዋል። [15:24]
ጳውሎስ አሁን ወደ ኢየሩሳሌም የሚሄደው እዛ ያሉትን አማኞችን ለማገልገል ነው። [15:25]