አማኞች ከቅጥ በወጣ ፈንጠዚ፣ በስካር፣ በወሲባዊ እርኩሰት፣ ገደብ በሌለው ሴሰኝነት፣ ጥል ወይንም በቅንዓት ሊመላለሱ አይገባም። [13:13]
አማኞች ሥጋ ምኞቱን እንዲፈጽም ማመቻቸት የለባቸውም። [13:14]