am_tq/rom/13/08.md

757 B

አማኞች ለሌሎች ባለዕዳ ሊሆኑ የሚገባቸው አንዷ ነገር ጳውሎስ ምንድን ናት ይላል?

ጳውሎስ ለሌሎች የፍቅር ዕዳ ብቻ ሊኖርባቸው እንደሚገባ ይናገራል። [13:8]

አማኝ ህጉን እንዴት ይፈጽማል?

አማኝ ጎረቤቱን በመውደድ ህግን ይፈጽማል። [13:8]

ጳውሎስ ከህግ ውስጥ የትኞቹን ትዕዛዛት ይዘረዝራል?

ጳውሎስ ከህግ ውስጥ አታመንዝር፣ አትስረቅ፣ አትመኝ የሚሉት ትዕዛዛት ይዘረዝራቸዋል። [13:9]

አማኝ ህግን እንዴት ይፈጽማል?

አማኝ ጎረቤቱን በመውደድ ህግን የፈጽማል። [13:10]