የአማኝ መንፈሳዊ አገልግሎት እራሱን ህያው መስዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ማቅረብ ነው። [12:1]
የተለወጠ አይምሮ በጎ፣ ተቀባይነት ያለው እና ፍጹም የሆነውን የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንዲያውቅ ይረዳዋል። [12:2]