ጳውሎስ የወይራ ዛፍ ሥር እና የበረሃ ቅርንጫፎችን በሚያመሳስልበት ጊዜ፥ ሠሩ እነ ማን ናቸው? ደግሞ የበረሃ ቅጠሎቹ እነ ማን ናቸው?
ሥሩ እሥራኤል ሲሆን የበረሃ ቅርንጫፎቹ ደግሞ አህዛቦቹ ናቸው። [11:17]
ጳውሎስ የበረሃ ቅርንጫፎቹ ምን አይነት አመለካከት መያዝ የለባቸውም ይላል?
ጳውሎስ የበረሃ ቅርንጫፎቹ ተቀንጥሰው በተጣሉት የተፈጥሮ ቅርንጫፎች ላይ መኩራራት የለባቸውም ይላል። [11:18]