am_tq/rom/09/03.md

534 B

እንደ ሥጋ ወንድሞቹ ለሁኑት ለእሥራኤላውያን ሲባል ጳውሎስ ምንን ለማድረግ ፈቃደኛ ነው?

ጰውሎስ ስለ ወንድሞቹ በእግዚአብሔር የተረገመ ለመሆን ፈቃደኛ ነው። [9:3]

እሥራኤላውያን በታሪካቸው ውስጥ ምን አላቸው?

እሥራኤላውያን ልጅ መደረግን፣ ክብሩ፣ ኪዳናቱ፣ ህጉ፣ እግዚአብሔር ማምለክን እና የተስፋዎቹ ቃላት አሉዋቸው። [9:4]