am_tq/rom/05/08.md

480 B

እግዚአብሔር ለእኛ ያለውን ፍቅር እንዴት ያስረዳል?

እግዚእበሔር ለእኛ ያለውን ፍቅሩን የሚያስረዳው ገና ኃጢያተኞች ሳለን ክርስቶስ ስለእኛ ሞተ። [5:8]

በክርስቶስ ደም ከመጽደቃቸው የተነሳ አማኞች ከምን የድናሉ?

በክርስቶስ ደም ከመጽደቃቸው የተነሳ አማኞች ከእግዚአብሔር ቁጣ ይድናሉ። [5:9]