የእግዚአብሔር ባሪያዎች ደስ እንዲላቸው የተነገራቸው የበጉ ሠርግ ስለ ደረሰ ነው [19:7]
የበጉ ሚስት የተጎናጸፈችው በቀጭን የተልባ እግር ሲሆን እርሱም የእግዚአብሔር ቅዱስ ሕዝብ የጽድቅ ሥራ ነው [19:8]