ድምፁ ለእግዚአብሔር ሕዝብ የተናገራቸው ከባቢሎን እንዲወጡና በኃጢአትዋ እንዳይተባበሩ ነበር [18:4]
ባቢሎን ስላደረገችው ነገር እግዚአብሔር በእጥፍ ከፍሏታል [18:6]