ሴቲቱ ሰባት ራሶችና አሥር ቀንዶች በነበሩት አውሬ ላይ ተቀምጣ ነበር [17:3]
ጽዋው በሚያስጸይፉ ነገሮችና በዝሙትዋ ርኩሰት የተሞላ ነበር [17:4]
የሴቲቱ ስም፣ “ታላቂቱ ባቢሎን፣ የጋለሞታዎችና የምድር ርኩሰት እናት” የሚል ነበር [17:5]