am_tq/rev/14/06.md

661 B

መልአኩ የወንጌልን ዘላለማዊ መልዕክት የሰጠው ለማን ነበር?

መልአኩ የወንጌልን ዘላለማዊ መልዕክት የሰጠው ለሕዝቦች ሁሉ፣ ለነገድ፣ ለቋንቋና በምድር ለሚኖሩ ሰዎች ነበር [14:6]

መልአኩ በምድር የሚኖሩት ምን እንዲያደርጉ ነገራቸው?

መልአኩ እግዚአብሔርን እንዲፈሩትና ክብርን እንዲሰጡት ነገራቸው [14:7]

መልአኩ ደርሷል የሚለው የትኛውን ሰዓት ነው?

መልአኩ፣ የእግዚአብሔር ፍርድ ሰዓት ደርሷል አለ [14:7]