am_tq/rev/14/03.md

719 B

በዙፋኑ ፊት አዲሱን መዝሙር ሊማር የቻለው ማን ነበር?

አዲሱን መዝሙር ሊማሩ የቻሉት ከምድር የተዋጁት 144,000ዎቹ ብቻ ነበሩ [14:3]

ለእግዚአብሔርና ለበጉ እንደ መጀመሪያ በኩራት የተዋጀው ማን ነበር?

ለእግዚአብሔርና ለበጉ በኩራት ሆነው የተዋጁት ነውር የሌለባቸው 144,000 ሰዎች ነበሩ [14:4]

ለእግዚአብሔርና ለበጉ እንደ መጀመሪያ በኩራት የተዋጀው ማን ነበር?

ለእግዚአብሔርና ለበጉ በኩራት ሆነው የተዋጁት ነውር የሌለባቸው 144,000 ሰዎች ነበሩ [14:5]