am_tq/rev/05/03.md

695 B

በምድር ላይ መጽሐፉን ሊከፍት ወይም ሊያነብ የተገባው ማን ነበር?

መጽሐፉን ሊከፍተው ወይም ሊያነበው የተገባው አንድም አልነበረም [5:3]

በምድር ላይ መጽሐፉን ሊከፍት ወይም ሊያነብ የተገባው ማን ነበር?

መጽሐፉን ሊከፍተው ወይም ሊያነበው የተገባው አንድም አልነበረም [5:4]

መጽሐፉን ሊከፍትና ሰባቱን ማኅተሞች ሊፈታ የቻለው ማን ነበር?

መጽሐፉን ለመክፈት የቻለው ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ፣ እርሱም የዳዊት ሥር ነበር [5:5]