እነዚህን የሐሰት ትምህርቶች የሚጠብቁትን ክርስቶስ እንደሚመጣና እንደሚዋጋቸው አስጠንቅቋል [2:16]
ድል የሚያደርጉ የተሰወረውን መና እንደሚበሉና አዲስ ስም የተጻፈበትን ነጭ ድንጋይ እንደሚቀበሉ ክርስቶስ ተስፋ ሰጥቷል [2:17]