ዮሐንስ ያየው ሰው ጸጉሩ እንደ ነጭ የበግ ጸጉር የነጣና ዓይኖቹ እንደ እሳት ነበልባል ነበሩ [1:14]
ሰውየው በቀኝ እጁ ሰባት ከዋክብት ነበሩት፣ ከአፉም በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ይወጣ ነበር [1:16]