am_tq/rev/01/07.md

425 B

ኢየሱስ በሚመጣበት ጊዜ ማን ያየዋል?

ኢየሱስ በሚመጣበት ጊዜ የወጉትን ጨምሮ ዓይን ሁሉ ያየዋል [1:7]

ጌታ አምላክ ራሱን የሚያስተዋውቀው እንዴት ነው?

ጌታ አምላክ ራሱን አልፋና ዖሜጋ፣ ያለውና የነበረው፣ የሚመጣውም ሁሉን የሚገዛ ጌታ በማለት ያስተዋውቃል [1:8]