am_tq/rev/01/04.md

718 B

ይህንን መጽሐፍ የጻፈው ማነው? የጻፈውስ ለማን ነው?

ይህንን መጽሐፍ የጻፈው ዮሐንስ ሲሆን የጻፈው በእስያ ለሚገኙ ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ነው [1:4]

ዮሐንስ ለኢየሱስ ክርስቶስ የሚሰጠው ሦስት ስሞች የትኞቹ ናቸው?

ዮሐንስ ለኢየሱስ ክርስቶስ የታመነ ምስክር፣ ከሙታን በኩር፣ እና የምድር ነገሥታት ገዥ የሚል ስም ይሰጠዋል [1:5]

ኢየሱስ አማኞችን ምን አደረጋቸው?

ኢየሱስ አማኞችን መንግሥትና የእግዚአብሔር አብ ካህናት አደረጋቸው [1:6]