am_tq/psa/69/34.md

848 B

ዳዊት እግዚአብሔርን ማመስገን አለባቸው የሚለው ማንን ነው?

ሰማያት፣ ምድር፣ ባሕሮች እና የሚንቀሳሱ ነገሮች ሁሉ እግዚአብሔርን ማመስገን አለባቸው። [69:34]

እግዚአብሔር ለጽዮንና ለይሁዳ ከተሞች ምን ያደርጋል?

እግዚአብሔር ጽዮንን ያድናታል የይሁዳንም ከተሞች ዳግመኛ ይገነባል ሕዝቡም በዚያ ይኖራሉ እንዲሁም ርስት ይሆናቸዋል። [69:35]

እግዚአብሔር ለጽዮንና ለይሁዳ ከተሞች ምን ያደርጋል?

እግዚአብሔር ጽዮንን ያድናታል የይሁዳንም ከተሞች ዳግመኛ ይገነባል ሕዝቡም በዚያ ይኖራሉ እንዲሁም ርስት ይሆናቸዋል።[69:36]