am_tq/psa/62/09.md

669 B

ዳዊት ዝቅተኛና ከፍተኛ ሥልጣን ያላቸውን ሰዎች እንዴት አድርጎ ገለጻቸው?

በዝቅተኛ ሥልጣን ያሉ ሰዎች ከንቱ ናቸው ከፍተኛ ሰዎችም ሐሰት ናቸው ሁለቱ እንድላይ ቢመዘኑ ከነፋስ የቀለሉ ናቸው። [62:9]

ዳዊት ሰዎች ልቦቻቸውን በምን ላይ እንዳያደርጉ ተናገረ?

በመጨቆን ወይም በስርቆት መታመን እንደሌለባቸውና በሀብት ውስጥ ተስፋ እንዳይኖራቸው ተናገረ ምክንያቱም በእነዚህ ነገሮች ምንም ፍሬ አይኖራቸውም። [62:10]