ዳዊት ዝም ብሎ እግዚአብሔርን የሚጠብቀው መዳን የሚያገኘው ከእርሱ ብቻ ስለሆነ ነው። [62: 1]
ዳዊት እግዚአብሔር ብቻ ለእርሱ ዐለት፤ ድነትና ከፍ ያለ መጠጊያ እንደሆነ ተናገረ። [62:2-3]