am_tq/psa/44/09.md

829 B

እግዚአብሔር አሁን ምን አድርጎአል?

እግዚአብሔር አሁን ግን ጠልቶአቸዋል፣ አሳፍሮአቸዋል፣ ከሠራዊታቸውም ጋር አልወጣም፡፡ [44: 7-9]

እግዚአብሔር እስራኤላውያን ምን እንዲያደርጉ አደረጋቸው?

እግዚአብሔር ከጠላቶቻቸው ፊት እንዲመለሱ አደረጋቸው፡፡ [44:10]

እስራኤላውያንን የሚጠሉ ሰዎች ምን አደረጉ?

የሚጠሉአቸው ለራሳቸው ምርኮ አድርገው ወሰዱአቸው፡፡ [44:10]

እግዚአብሔር እስራኤላውያንን ምን ዓይነት ሰዎች አደረጋቸው?

እግዚአብሔር እንደ በጎች ለመብል ሰጣቸው፣ በአሕዛብም መካከል በተናቸው. [44:11-12]